በሬ ሳላይ መጣሁ ከዚያ እስከዚህ ድረስ

 

ሰም

ወርቅ

ሞጣ ቀራኒዮ በሚባለው ሃገር ውስጥ ስጉአዝ ምንም በሬ (ከብት) ሳላይ መጣሁ:: አካባቢዉም አልታረሰም

ሞጣ ቀራኒዮ በሚባለው ሃገር ውስጥ ስጉአዝ ብዙ ሰው ተገሎ (ሞቶ) በሬሳ ላይ እየተረማመድኩ መጣሁ። ህዝቡን የትግሬው ዮሃንስ ጨፍጭፎታል ማለት ነው

 

 

Leave a Reply

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

Archives

Copyright and Disclaimer

Copyright © 2010 - 2015 Kefale Alemu

Copyright © [2010]. KAlemu, All Rights Reserved.