ተአምራዊው የአማራ ታሪክ ከፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት ጋር አጭር ቆይታ

ተአምራዊው የአማራ ታሪክ ከፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት ጋር አጭር ቆይታ::
ብትመርም ዋጥ አድርጓት ይነበብ

ጠያቂ : የጥንት አማራዎች መኖሪያ የት ነበር ?

ፐሮፌሰር : የጥንት አማራዎች የዮቶር ልጆች ናቸው ።

ዮቶር የዛሬ 5000 ዓመት ቤጌምድር የሚኖር በግ

አርቢ ነው ። ለንግድ እና ለተለያዩ ተግባራት ወደባህሩ

በመጠጋት መንግሥታቸውን መሠረቱ ። ይህም የደ

አማት (ዘ አማራ) መንግሥት ነው ።

የመጀመሪያውንጉሣቸውም አክናሁስ ይባላል ። የግዛታቸው ድንበር

እጅግ ሰፊ እየሆነ ሲመጣ የንጉሱ መጠሪያ ‘የአገር

ሹም ‘ (አግ ሹም ፣ አክ ሹም በጊዜ ሂደት አክሱም )

ይባል ነበር ። ንጉሱ በዚህ ስም መጠራት የጀመሩት

ክርስቶስ ሊወለድ 500 ዓመት ሲቀረው ነው ። ስለዚህ

ከ ሰሜን ቀይባሕር እስከ በናዲር (የአሁኑ ሞቃዲሾ )

የእነሱ ግዛት እንደነበር የታወቀ ነው ።

ጠያቂ : የ አሁኖቹ ትግሬዎች ታዲያ ከየት መጡ?

ፕሮፌሰር : ምን ሆነ መሰለህ (ፈገግ ብለው እያሰቡ )፤

እነዚህ የጥንት አማራ ነገሥታት አክሱም ላይ ሆነው

ጠንካራ ንግድ ከፋርሶች እና ከጥንት ቻይናዎች ጋር

መሠረቱ ።በዚህም ምክንያት ከፍተኛ ሃብት ተፈጠረ ።

በአካባቢው ለሚሰሩ ግንባታዎች ፣ ለቀን ሠራተኝነት ፣

እና የቤት ውስጥ ታዛዥ እና አገልጋይ ለመሆን

ከተለያዩ ሐገራት ሰዎች ይመጡ ነበር ። ዋናው

መምጫቸው ደግሞ ከሰሜን የመን ነበር ። እነዚህ

ከተለያየ ቦታ መጥተው አክሱም የተለያዩ የቀን ሥራ

የሚሰሩት በሙሉ የአገሬው ሰው የሚጠራቸው ‘ ትግሬ’

እያለ ነበር ። ያን ጊዜ ትግሬ የብሔር ስም ሳይሆን

የስራ ስም ነው ። ያኔ ትግሬ ማለት አገልጋይ ማለት

ነበር ።

ጠያቂ : የሚገርም ነው ። ፕሮፌሰር ለዚህ ለተናገሩት

ነገር ምን ማስረጃ አለዎት

ፕሮፌሰር : ይህ ታሪክ በሳይንሳዊ መንገድ ተጠንቶ

የተደረሰበት ነው ። ለምሳሌ ልንገርህ

1, አብዛሃኛው ትግሬዎች የግንበኝነት ሥራ

መዋደዳቸው ፣

2, አክሱም ላይ ባሉት ሐውልቶች እና ቤተመንግስታት

ትግሬነትን የሚያሳይ ምንም አይነት የፅሁፍም ሆነ

የቅርጻቅርጽ መረጃ አለመኖሩ ፣

3, ያኔ ምግብ በመሶብወርቅ ለአሰሪዎቻቸዉ አቅርበው

ክዳኑን ይዘው ወደ ማጀት ሲመለሱ በአሁኑ ጭፈራቸው

ላይ መንፀባረቁ ፤ ይሄውም የ መሶበወርቅ ክዳን ይዞ

በአንድ እግር እየዘለሉ መጨፈር ፣

4, ከነሱ በፊት በመጡት 12000 ፈላሾች

በመገፋታቸዉ አክሱም ላይ ብቻ መወሰናቸው ፣

5, ከሰሜን የመን ይዘውት የመጡት ሳባዊ ቛንቛ

በግዕዝ ተፅዕኖ ምክንያት የአገልጋዮቸ ቛንቛ ወይም

አሁን ትግርኛ መፈጠሩ ፣

6, ትግሬ የሚለው ቃል በራሱ ትርጉሙ አገልጋይ ማለት መሆኑ እና

ጠያቂ : ስለዚህ የትግሬዎች ወደ አክሹም መምጣት

ልክ አሁን ወደ አረብ ሀገር ለሥራ እንደመሄድ ያለ ነው

ፕሮፌሰር?

ፕሮፌሰር : አዎ ልክ እንደዛ ነው ። እንደውም ከዛ

ይበልጣል ። ልክ በDV አሜሪካ በመሄዳቸው

እንደሚደሰቱ ሰዎች እንደማለት ነበር ።

ጠያቂ : ታዲያ ምን ተፈጥሮ ነው አማራዎች ከ

አክሱም የጠፉት?

ፕሮፌሰር : እየውልህ ፤…..ያን ሰፊ ግዛት በጥሩ ሁኔታ

ለማስተዳደር ሲሉ አንዱ አክሱም ላይ አንዱ ደግሞ

ኤረር ላይ ነገሡ ይህም በ400 ዓም ነበር ። ኤረር

ማለት የአሁኗ አዲስ አበባ ዙሪያ ማለት ነው ።

ክርስትና እውቅና ያለው ሃይማኖት በመሆኑ የተበሳጩት

ፈላሻዎች ጥሩ ቀን ይጠብቁ ነበር ይህንንም በ900

ዓም አገኙት ። በበቂ ሁኔታ ያልተዘጋጀዉን የአክሱሙን

መንግሥት አሸነፉት ፤ የ ኤረሩን መንግሥት ለመውጋት

ወደዚያው ዘመቱ ። ግን ፈላሾቹ መርሀቤቴ በተደረገው

ጦርነት አለቁ ።

ከ40 ዓመት ጦርነት በሗላ ፈላሾች

ውድመት ብቻ አተረፉ ። ተሰደው የመጡት የ አክሱም

አማራ ነገሥታትም እዚያው ኤረር ሆነው ቦታውን

ማስተዳድር ቀጠሉ ። ገሚሶቹም ላስታ ላይ

አስተዳዳሪዎች ሆኑ ።

ጠያቂ : ታዲያ ለምን እውነቱን አታስተምሩንም

ፕሮፌሰር : የዝምታው ምክንያት ሌሎች የ አማራ

ምሁራን ናቸው ። ዝምብለዉ ‘ ሰላም ያደፈርሳል ‘

ይላሉ ። ይህ ግን እውነተኛ ታሪክ ነው ። በሐሰት

የሚፈጠር ሰላም ዘላቂ አይደለም ።

ጠያቂ : አመሰግናለሁ ፕሮፌሰር ።

ፕሮፌሰር : እኔም አመሰግናለሁ ።

(ካይማር ሠርፀድንግል

 

በይበልጥ ለመረዳት ከታች ያለዉን መገናኛ ይጠቁሙ

https://richardpankhurst.wordpress.com/bibliography/

Archives

Copyright and Disclaimer

Copyright © 2010 - 2015 Kefale Alemu

Copyright © [2010]. KAlemu, All Rights Reserved.